Quantcast
Channel: DW Amharic
Viewing all articles
Browse latest Browse all 16871

የትግራይ የንግድ ማሕበረሰብ አባላት የብድር ስረዛ ጥያቄ

$
0
0
በጦርነቱ በደረሰባቸው ከፍተኛ ኪሳራ ምክንያት ወደቀድሞ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለመመለስ መቸገራቸው የሚያነሱት እነዚህ በትግራይ የሚገኙ የቢዝነስ አንቀሳቃሾች፥ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ከጦርነቱ በፊት ከባንኮች የወሰዱት ብድር፣ የብድሩ ወለድ እና ቅጣት እንዲሰርዝ ጥያቄ አቅርበዋል።

Viewing all articles
Browse latest Browse all 16871

Latest Images

Trending Articles