Quantcast
Channel: DW Amharic
Viewing all articles
Browse latest Browse all 16843

በኦሮሚያ ክልል የዞን መዋቅር ውዝግብ የትምህርት ዘርፍ መፈተን

$
0
0
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና በሚል በ2015 ዓ.ም. መጨረሻ በተዋቀረው ዞን ስር መተዳደርን በመቃወም ውዝግብ ተቀስቅሶ በነበረው የጎዶላ ወረዳ ውስጥ ትምህርት መቋረጡ ተገለጠ ።በዞኑ መዋቅር የተነሳ በአካባቢው ካለፉት ሁለት ዓመታት አንስቶ ተቃውሞ ሲስተጋባ ነበር ።

Viewing all articles
Browse latest Browse all 16843

Latest Images

Trending Articles